ΑΝ ΠΕΘΑΝΕΙΣ ΠΡΙΝ ΠΕΘΑΝΕΙΣ, ΔΕ ΘΑ ΠΕΘΑΝΕΙΣ ΟΤΑΝ ΠΕΘΑΝΕΙΣ

(ΠΑΡΟΙΜΙΑ ΟΡΘΟΔΟΞΩΝ ΜΟΝΑΧΩΝ)

Παρασκευή 27 Σεπτεμβρίου 2019

OODE - ኦርቶዶክሳዊ ትምህርተ ዶግማ መድረክ // Amharic Eastern Orthodox website // Ορθόδοξη Ιστοσελίδα στην αιθιοπική (αμχαρική)


 

Σημείωση ΟΟΔΕ: Με μεγάλη χαρά ξεκινάμε την νέα ενότητα της ΟΟΔΕ στην Αμχαρική γλώσσα της Αιθιοπίας, με την επιθυμία να παρουσιάσουμε και σε αυτούς τους ανθρώπους την αρχαία Πίστη την "άπαξ παραδοθείσα" από τον Κύριό μας Ιησού Χριστό στους αγίους Αποστόλους Του, αμετάβλητη και αβεβήλωτη μέχρι τις ημέρες μας. Ζητούμε τις θερμές προσευχές και την στήριξη των εν Χριστώ Ορθοδόξων αδελφών, σε αυτό το γεμάτο ελπίδα, ηλεκτρονικό εγχείρημα! (25 Σεπτεμβρίου 2019).


እባክዎን ጠቅ 

OODE ምንድነዉ?

OODE የኦርቶዶክስ ክርስትና ሃይማኖትን አስተምህሮዎች ለማጥናት፣ በማስረጃ በማደራጀት ተደራሽ ለማድረግና ለኅትመት (ለንባብ) ለማብቃት የተዘጋጀ የኤሌክትሮኒክ መድረክ ነው። መድረኩ በተለያየ የዕድሜ ክልልና የሥራ መስክ ላይ በሚገኙ ለኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ መስፋፋት (ለወንጌል መሰበክ) ቅድሚያ በሚሰጡና ጊዜያቸውን ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶችን ለማጥናትና ለዓለም ለማድረስ በሚያውሉ ግለሰቦች የሚዘጋጅ ነው እንጂ በቀጥታ ከየትኛውም አጥቢያ ጋር ግንኙነት የለውም። OODE ምንም ዓይነት የገንዘብ ድጎማም አያገኝም፤ የኢንተርኔት ወጪና አንዳንድ ክፍያዎች የሚሸፈኑት በአባላቱ ነው። የጥናት ውጤታቸውን የሚያጋሩና በትርጉም ሥራ የሚሳተፉ አባላቱ በሙሉ ሁሉም በሚጋሩት የኦርቶዶክስ ሃይማኖትን ለመጠበቅ ባላቸው ተናሣሽነት በነጻ ፈቃድ የሚሳተፉ ናቸው።
OODE የተለያዩ ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶችን በየጊዜው እያዘጋጀ ለንባብ የሚያበቃ መድረክ ነው። ይህ የኢንተርኔት ድረ-ገጽ በአሁኑ ጊዜ በሰባት ቋንቋዎች ማለትም በግሪክኛ፣ ፈረንሳይኛ፣ ጀርመንኛ፣ ጣልያንኛ፣ሮሜንያኛ፣ቱርኪኛ ና ፋርሲ የተዘጋጁ ድረ-ገጾችን ይይዛል። የአማርኛ ድረ-ገጹ እንዲኖረው የተደረገበት ምክንያትም ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነትና ትውፊት ካለን ቅርበትና ዕውቀት የተነሣ ነው።
የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ከቅድመ-ኬልቄዶን ጀምሮ የነበረውን ጥንታዊ ሃይማኖትና ትውፊት ክርስትና በአዋጅ የአክሱማዊው ሥርወ መንግሥት ሃይማኖት ከሆነበት ጊዜ አንሥቶ በጥቂቱ ለ፲፻፮፻ ዓመታት ጠብቀው አቆይተዋል። የሮማ መንግስት  ግዛት ከመስፋቱና ለኢትዮጵያም ቅርብ ስለነበረ እንደ ድልድይ ሆኖ ከግርክና ስርያ ክርስትና አገናቸዉ። ቤተክርስቲያኗ ከቅብ ቤተክርስቲያን ጋር የእኅትማማች ግንኙነት ያላት ሲሆን የመጀመርያው የኢትዮጵያ ፖትርያርክ አቡነ ባስልዮስ በ ፲፱፻፶፩ መሾማቸውን ተከትሎ እስኪቋረጥ ድረስም ጳጳሳት እየተሾሙ የሚመጡት ከግብጽ ነበር። የኢትዮጵያ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን አንድምታ  የተከተሉት የተርጉም ትዉፈት የ ሶስት መቶና የሌሎች የቤተ ክርስትያን አባቶች መሆኑ ይታወቃል።

ምንም እንኳ እምነቱ የተነሳው ከሀዋርያት አስተምህሮ ነው ቢሉም ይህ ልማድ በኩሽና ሴም በባህልና በፖሊቲካዊ ምክንያቶች ቄሳውስትና የእምነት አስተማሪዎች የቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ እንዴት በትክክል እንደሚያስተምሩ በተጨማሪም ህብረተሰቡ በእነዚህ አመታት ውስጥ ለአስተምህሮቹ ከነበረው አቀባበል የተነሳ ተጠብቆ ቆይቷል፡፡


ለቤተ ክርስቲያኒቱ ያዳከሟት ታሪካዊ ክስተቶች እንዳሉ ሆነው የአብነት ትምህርት ቤቶች መዳከም እና መዛባት ምእመኑን በተወሰነም ቢሆን ከአባቶች አስተምህሮ እንዲርቅ ያደረገው ይመስላል። OODE በነገረ መለኮት ኮሌጆች፣ በነገረ መለኮት ምሩቃን እና በማኅበረ ቅዱሳን ምእመኑን ወደ አባቶች አስተምህሮ ለመመለስ የሚደረገውን ጥረት ያደንቃል። የአማርኛ ድረ-ገጹ ዋና ራእይም የእነዚህ አካላትን ጥረት ማገዝና ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች በጥናት የታገዙ ጥልቅ ኦርቶዶክሳዊ ትምህርቶችን በአማርኛ ማድረስ ነው። ዋና ዓላማውም አማኞች ዋና ዋና በሚባሉ ኦርቶዶክሳዊ መንፈሳዊ ልምምዶች ማለትም በንስሓ ሕይወትና በሱታፌ አምላክ(እግዚአብሔርን በመምሰል ማደግ) እንዲጠነክሩ ማገዝ ነው።

ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ዓለምን ሙሉ ያቀረ ነዉ። ሌላው የዚህ ገጽ ዓላማ የግርክና የኢቲዖጵያ ኦርቶዶክሳውያን ቤተክርስቲያናትን አራርቀው ያቆዩትን ታሪካዊና ሌሎች ችግሮች ለመፍታት ይረዳ ዘንድ ኦርቶዶክሳዊ አቀባበልና (የችግር አፈታት) መግባባት ማስፋት ነው።

ምንም ስንኳ አንዳንዶቻችን አማርኛ ማንበብና መጻፍ ብንችልም አብዛኞቹ ትርጉሞች ላይ አማርኛ ተናጋሪ በሆኑ ሰዎች ድጋፍ አጊኝተናል። ከOODE ዓላማ ላለማፈንገጥ ስንልም የጸሐፊዎችን ስሞች ሳናካትት የስሞችን የመጀመርያ ፊደላት ብቻ እንደምንጠቀም እናሳውቃለን።በዚህ አጋጣሚ ኢትዮጵያውያን የነገረ መለኮት ተማሪዎችንና ምሩቃንን በትርጉም እንዲያግዙን ለመጋበዝ እንፈልጋለን። በትርጒም ሥራው ላይ ሲሳተፉ የአባቶችን ትምህርቶች ለማንበብና ለመረዳት የበለጠ ዕድል የሚከፍት መሆኑ የታመነ ነውና።

አዲስ ነገር
መሠረታዊ ኦርቶዶክስ አስተምህሮ  

ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን
መጽሐፍ ቅዱስ 

የቅዱሳን ሕይወት
የቤተክርስቲያን አባቶች ትምህርቶች 

ትዳርና የቤተሰብ ኑሮ

 
What is “O.O.D.E.”?


The Orthodox Outlet for Dogmatic Enquiries (OODE) is an electronic, Orthodox magazine dedicated to the study, outlining, documenting and publishing of the Christian Orthodox faith. The platform is not associated with any Diocese in particular, but it is comprised mostly of private individuals of varying ages and occupations who recognise the primacy of the Orthodox dogma and contribute their time for the study and dissemination of Orthodox materials. OODE receives no funding, while involved fees (internet connection, other) are covered by the individual members. All contributors share their research or work as translators voluntarily motivated by the shared commitment to contribute toward the preservation of the Orthodox faith. 
OODE is an electronic periodical that uploads materials consistently as these become available. The online website currently includes web pages in eight languages: English, Greek, French, German, Italian, Romanian, Turkish and Farsi. The rationale for an Amharic page emanates from our experience and contact with the Ethiopian Orthodox Täwahәdo tradition and faith.
All Saints of Africa, orthodox icon from South Africa (here)
The Ethiopian faithful have preserved their indigenous, pre-Chalcedon tradition at least for sixteen centuries since Christianity was embraced officially by the flourishing Aksumite Kingdom. This had existed in proximity to the Christianised Roman Empire, which provided an early conduit for transference of Greek and Syriac influences into Ethiopia. The Church has been historically closer to the Coptic Church with Ethiopian bishops being consecrated in Alexandria, a practice that changed with the enthronement of Patriarch Basilios in 1959. The Church has preserved an eclectic exegetical tradition, the andәmta (አንድምታ), which is attributed to the works of the Nicene and other Early Church Fathers.
While the tradition officially embraces apostolic teachings, the Church developed within a Cushitic-Semitic cultural and political context that influenced how teachers of the faith and the clergy have articulated Church dogmatics and theology and the ways in which the general population has received it over the years.
Historical events that contributed to the weakening of the Church, in combination with a weak training in exegesis among rural clergy, have resulted in what could be described as distortions of apostolic teachings. OODE acknowledges recent efforts by the Association of Theologians in Addis Ababa, the modern theological colleges and also the sub-division of the All Saints’ Association under the Sunday School department of the Church known as the Maḫәbärä Qәdusan (ማኅበረ ቅዱሳን) to revive the faith by returning to Patristic works and basic dogmatics. The vision behind the Amharic page is to support these groups’ efforts to reinvigorate the Orthodox faith among the Ethiopian Orthodox Täwahәdo Christians by making available to Amharic speakers the extensive and well-researched resource base of the OODE. The aim is to strengthen the faith of the believers toward achieving the authentic Orthodox experience of purification, enlightenment and theosis (እግዚአብሔርን መምሰል).
Orthodoxy is a global faith and a global message for everyone to assimilate and to embody. Another motivation for this page is to promote an Orthodox attitude of acceptance and understanding to overcome historical, culture-specific biases or ethnocentric sentiments that have kept the Eastern Orthodox and the Ethiopian Orthodox Täwahәdo Churches at a distance.
While some of us speak and write Amharic, we have been supported in most translations by native Amharic speakers. To keep in line with the general vision of the OODE, we have avoided using names and we rather use initials. We are especially interested in attracting young Ethiopian theologians to support us in translations, providing them in turn with an opportunity to improve their understanding of early Church Fathers’ works available on the website.  We welcome all expressions of interest. 
 

Moses the Ethiopian, the Black Saint & Teacher (& other Ethiopian saints in the Orthodox Church)

Δεν υπάρχουν σχόλια: